የተለያዩ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ አገልግሎት ግዥ (ድጋሚ የወጣ ግልፅ ማስታወቂያ)፣
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በ2018 በጀት አመት ለሚያከናውናቸው የመንገድ ግንባታና ጥገና ስራዎች የሚያገለግሉ፡-
• የተለያዩ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ አገልግሎት ግዥ (ድጋሚ የወጣ ግልፅ ማስታወቂያ)፣
• ማጠናከሪያ ብረት፣ ሚስማር እና የድልድይ ቤሪንግ፣
• ሲሚንቶ ከነትራንስፖርቱ እንዲሁም
• ለተቋሙ ስራ አገልግሎት የሚውሉ የእስቴሽነሪ፣ አላቂ የፅዳት እቃ፣ ፈርኒቸር፣ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና የህንፃ መሳሪያዎችን በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች አወዳድሮ ለመግዛት ግልፅ ጨረታ አውጥቷል።
ዝርዝሩንም ከጨረታ ማስታወቂያው መመልከት ይቻላል።



