coming soon

Amhara Rural Roads Construction Agency
 
Ethiopia , Amhara, Bahir Dar, Ethiopia, +251582201711
Address
  • 058 220 1711
    Mobile
  • This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
    Email
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የበዓል መዋያ ድጋፍ አደረገ።
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ12 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ለበዓል መዋያ የሚሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አበርክቷል።
በኤጀንሲው ድጋፍ የተደረገላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በባህር ዳር ከተማ በዓታ ቀበሌ አስተዳደር አማካኝነት ተለይተው የተላኩ 10 ግለሰቦችና 2 የተቋሙ ሰራተኞች በድምሩ 12 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ሲሆኑ ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይት፣ 5 ኪሎ ሽንኩርት፣ 1 ዶሮ፣ 12 እንቁላል እና ከ10 እስከ 25 ኪ.ግራም የፊኖ ዱቄት በአጠቃላይ 51‚000.00 (አምሳ አንድ ሺህ ብር) የሚገመት ድጋፍ ተደርጓል። ድጋፍ ከተደረገላቸው ግለሰቦች መካከል 11ዱ ሴቶች ናቸው።
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የበዓል መዋያ ድጋፍ አደረገ።
 
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ12 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ለበዓል መዋያ የሚሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አበርክቷል። በኤጀንሲው ድጋፍ የተደረገላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በባህር ዳር ከተማ በዓታ ቀበሌ አስተዳደር አማካኝነት ተለይተው የተላኩ 10 ግለሰቦችና 2 የተቋሙ ሰራተኞች በድምሩ 12 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ሲሆኑ ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይት፣ 5 ኪሎ ሽንኩርት፣ 1 ዶሮ፣ 12 እንቁላል እና ከ10 እስከ 25 ኪ.ግራም የፊኖ ዱቄት በአጠቃላይ 51‚000.00 (አምሳ አንድ ሺህ ብር) የሚገመት ድጋፍ ተደርጓል። ድጋፍ ከተደረገላቸው ግለሰቦች መካከል 11ዱ ሴቶች ናቸው።
 

Directives and Proclamations